መታወቂያ
  ገጽየቫቲካን
  ሬድዮ ጣቢያ
የቫቲካን
  ሬድዮ ጣቢያ

ክፍሎች


  የፍቅር ሥራና ትብብር


  ቤተ ክርስቲያን


  ባህልና ኅብረተ ሰብ


  የቫቲካን ሰነዶች


  ሲኖዶስ


  የኣብያተ ክርስትያናት
   ኣንድነት



  ቤተ ሰብ


  ወጣቶች


  ፍትህና ሰላም


  ፖለቲካ


  ሃይማኖትና ውይይት


  ሥነ እውቀትና
   ግብረ-ገብነት



  ጕባኤ ኣስተምህሮና ጸሎተ
   መልአክ እግዚኣብሔር



  ሐዋርያውያን ጕብኝቶች


cx_t13


መታወቂያ ገጽ > ፖሊቲካ > ዜና


06/11/2009 14.23.18



አፍጋኒስታን







በአፍጋኒስታን ያለው የጸጥታን እና የደህንነት ጉዳይ ከቀን ወደ ቀን አስጊነቱ አሳሳቢ እይሆነ መመጣቱ ምክንያት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዚህች አገር ከሚገኙት 1,100 የውጭ አገር ሠራተኞችን ውስጥ 600 ሠራተኞቹን ከአፍጋኒስታን እንዲወጡ መወሰኑ በአፍጋኒስታን ለተባበሩት መንግሥታት ጽ/ቤት ቃል አቀባይ አሊም ሲዲቀ አስታወቁ።

የተባበሩት መንሥታት በአፍጋኒስታን በተለያዩ የመሥሪያ ቤቱ ድርገቶች አማካኝነት የሚመራው ዓቅድ በ 5,600 ሰራተኞች የሚያከናውን ሲሆን 80 በመቶ የሠራተኛው ብዛት የአገሪቱ ዜጎች መሆናቸው ሲዲቀ ገልጠዋል።


« ወደ ኣርእስት ማውጫው ይመለሱ






09/11/2009 14.03.33
ቻይና-አፍሪቃ



09/11/2009 14.02.36
ሶማሊያ



30/10/2009 14.27.10
ሞዛምቢክ፣ ሕዝባዊ ምርጫ



28/10/2009 14.14.15
ፖሊቲካዊ ቀውስ በዚምባብዌ



30/09/2009 13.53.26
ሶማሊያ




እርስ በርስ የታያያዙ ክፍሎች


ያለፈው ገጽ  ያለፈው ገጽ
መታወቂያ
  ገጽ  መታወቂያ ገጽ
ለዝግጅት
  ክፍል ይጻፉ  ለዝግጅት ክፍል ይጻፉ
top
top
All the contents on this site are copyrighted . Webmaster / Credits / Legal Conditions
top
top