አደንዛዥ ዕጸዋት በኤውሮጳ

በኤውሮጳ የአደንዛዥ ዕጸዋት ተጠቃሚ ቁጥር በተመለከተ የኤውሮጳ የማህበራዊ ሰብአዊ እና ኤኮኖሚያው ጉዳይ የሚከታተለው የታዛቢ ቢሮ ከሰጠው የጥናት ሰነድ ለመረዳት እንደተቻለው፣ አንዴ አደንዛዥ ዕጽዋት የተጠቀመ ህዝብ ብ ...»
|
የፊንዱፍ መጠለያ ሠፈር ስደተኛ ጉዳይ

ከአልጀርስ 1900 ኪሎ ሜትር በስተ ደቡባዊ ምዕራብ ባለው የቲንዱፍ የተፈናቃዮች እና ስደተኞች መጠለያ ሰፈር ውስጥ የሚገኙት ሳህራውያን ስደተኞች ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ መሆኑ የሳህራዊ የግማሽ ጨረቃ የተራድኦ ማህበር ሊቀ መንበር ያ ...»
|
ቅዱስ ካርሎ ቦሮመዮ

የላቲን ሥርዓት የምትከተለው ካቶሊክ ቤተ ክርስትያን ከትላትና በስትያ ቅዱስ ካሮሎ ቦሮመዮ አክብራ መዋሏ የሚታወስ ሲሆን፣ የዚህ ከቅዱስ አምብሮዚዮስ ጋር የሚላኖ ቅዱስ ጠባቂ በዓል ምክንያት የሚላኖ ሊቀ ጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል ዲ ...»
|
አፍጋኒስታን

በአፍጋኒስታን ያለው የጸጥታን እና የደህንነት ጉዳይ ከቀን ወደ ቀን አስጊነቱ አሳሳቢ እይሆነ መመጣቱ ምክንያት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በዚህች አገር ከሚገኙት 1,100 የውጭ አገር ሠራተኞችን ውስጥ 600 ሠራተኞቹን ከአፍጋኒስ ...»
|
የስትራስበርግ ፍርድ ቤት ውሳኔ

የኤውሮጳ የሰብአዊ መብት እና ፈቃድ ጉዳይ የሚከታተለው ዋና ጽ/ቤቱ ስትራስበር የሚገኘው የበላይ ፍርድ ቤት እያንዳንዱ ቤተ ሰብ ልጁን እንደ የእምነቱ ለማነጽ ይችል ዘንድ እና የማንም የሃይማኖት ነጻነት ላለመጣስ በሚል ምክንያ ...»
|
ዘመነ ጽጌ 2ኛ ከ(http://www.ethiocist.org/index.php?option=com_content&view=article&id=189&Itemid=27) የተወሰደ
|
|

|
ዘለዓለማዊነት በተስፋ እንጠብቅ




ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ. በነዲክቶስ 16ኛ በያዝነው ዓመት ውስጥ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ካርዲናላት እና አቡናት ዝክር ትናንት በቅ.ጴጥሮስ ባዚሊካ የሙታን መስዋዕተ ቅዳሴ ማቅረባቸው ተመለከተ።
ቅዱስነታቸው በዚሁ ለሞቱት ባሳረጉት መስዋዕተ ቅዳሴ ሥርዓት ባሰሙት ስብከት “ሕይወት አንድ ወደ ዘለዓለማዊ ሕይወት የሚደረግ ጉዞ ቀጣይ ንቁ መጠበበቅ መሆን ይገባል፣ ለምድራዊ ጉዞአችን ምልአት እና ትርጉም መስጠት የሚችለው የመጨረሻው መወጣት የሚገባን ሓልፊነትም ይህ ነው” ሲሉ አሳስበዋል። ...»

|
የቅዱስ ቁርባን ስግደት ጸሎተ ሥርዓት ቀረበ




ትናትን ሓሙስ ከቀትር በኋላ በአሥር ሰዓት እዚህ ሮማ ከተማ በታላቋ መርያም ባዚሊካ በካህናት ቅድስና አሳብ የቅዱስ ቁርባን ስግደት ሥርዓት እና ማርያማዊ ጸሎት መቅረቡ ተገለጠ።
የተጠቀሱት የአምልኮ ሥርዓታት ያዘጋጀው የካህናት ቅድስና ጉዳይ የሚከታተለው ቅዱስ ማኅበር ሲሆን፣ የካህን ዓመት ምክንያት በማድረግ በሥርዓቱ እንዲሳተፉ የተጠሩት በቅድሚያ ካህናት የዘርዐ-ክህነት ተማሪዎች እና ዓለማውያን ምእመናን በቅደም ተከተል ነበር።
...»

|
ሓዋርያዊ ግብረ ኖልዎ ለጎዳና ተዳዳሪዎች




15 የኤውሮጳ አገሮች ብጹዓን ጳጳሳት ምክር ቤት ስለ ጎዳና ተዳዳሪዎች እና መንገደኞች ርእሰ ጉዳይ እ.ኤ.አ. ከጥቅምት 29 ቀን እስከ ህዳር 2 ቀን 2009 ዓ.ም. እዚህ በቫቲካን ሙያተኞች የተለያዩ የግብረ ሰናይ ማህበራት እንዲሁም የደናግል እና የካህናት ማኅበራት ወካዮች ባሳተፈው ስብሰባው ለጎዳና ተዳዳሪዎች የሚሰጠው ሐዋርያዊ ግብረ ኖልዎ መመሪያ አዘል አንድ የጋራ ሰነድ ማጽደቁ ተገለጠ።
ይህ የተካሄደው ስብሰባ ለጎዳና ተዳዳሪዎች እና ለመንገደኞች የሚሰጠው ሓዋርያዊ አገልግሎት እንዴት ባለ መልኩ መከናወን እንዳለበት በመወያየት፣ አርቆ ያጸደቀው ሰነድ መሆኑ ሲገለጥ፣ ሰነዱ የሁሉም ሰዎች ሰብአዊ መብት እና ፈቃድ እንዲሁም ሰብአዊ ክብር አለ ምን ...»

|
የር.ሊ.ጳ. አስተምህሮ




ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ. በነዲክቶስ 16ኛ ዛሬ ረፋድ በቅዱሱ ጴጥሮስ ባሲሊካ ውስጥ ለተሰበሰቡት ያ የተለመደው አጠቃላይ ሳምንታዊው የዕለተ ረቡዕ የትምህርተ ክርስቶስ አስተምህሮ ማቅረባቸው ተመለከተ።
ቅዱስነታቸው በዛሬው አስተምህሮ ባለፈው ረቡዕ ስለ ጀመሩት ሁለቱ የስነ መለኮት ትምህርት አቀራረብ ዘዴዎች የቅዱስ በርናርድ ዘክለርቮ እና የአበላርድ ትምህርቶች በማነጣጠር ገልጠዋል።
...»

|
|


































|