የሕጻናት ወተደሮች ጉዳይ

የጨቅላነት ሕይወት የተነፈጋቸው ለውትድርና ዓለም የተዳረጉት ሕጻናት ጉዳይ የሚወያይ ዓለም አቀፍ ስብሰባ በኢጣሊያ ቶሪኖ ከተማ በሚገኘው የወታደራዊ ትምህርት ተግባር እና የስነ መከላከያ ኃይል ተቋም የጉባኤ አዳራሽ ከትላ ...»
|
በኢራቅ የአናሳ ሃይማኖቶች ህልውና

በኢራቅ የአናሳ ሃይማኖቶች ህልውና ላደጋ በመገለጡ ምክንያት አቢይ የደህንነት ጥበቃ እንደሚያስፈልገው የነዚህ አናሳ ሃይማኖቶች ተጠሪዎች የጸጥታ እና የደህንነት ጥበቃ በተለይ ደግሞ እ.ኤ.አ. በኢራቅ እ.ኤ.አ. ጥር ወር 2010 ዓ.ም. ሊ ...»
|
እያንዳንዱ አማኝ የሚከበርባት ኤውርጳ

የቅድስት መንበር ዋና ጸሓፊ የነበሩት የካርዲናሎች አፈ ጉባኤ ብፁዕ ካርዲናል አንጀሎ ሶዳኖ ላንዲት አዲሲቷ ኤውሮጳ የክርስትያኖች አስተዋጽኦ በሚል ርእስ ሥር የደረሱት መጽሓፍ ሮማ በሚገኘው የኤውሮጳ መንበረ ጥበብ ተገኝተው በሰጡት መገለጫ ለ ...»
|
ኬንያ፣ የሕገ መንግሥት ተሃድሶ

በኬንያ ሕገ መንግሥት ለማሻሻል የተወጠነው ዕቅድ እና የተጀመረው ሂደት የኬንያ ካቶሊክ ቤተ ክርስትያን እንደምትደገፈው አስታውቃለች። እ.ኤ.አ. ከኅዳር 10 እስከ ሕዳር 11 ቀን 2009 ዓ.ም. የኬንያ ብፁዓን ጳጳሳት ምክር ቤት የአገሪቱ ሕገ መ ...»
|
ዘመነ ጽጌ 2ኛ ከ(http://www.ethiocist.org/index.php?option=com_content&view=article&id=189&Itemid=27) የተወሰደ
|
|

|
በቤተ ክርስትያን እና በሓዋርያዊ አገልግሎት ያላቸው ሚና




መስማት እና መናገር ለተሳናቸው የማኅበርሰብ አባላት በተለያዩ የቤተ ክርስትያን የግብረ ሓዋርያዊ ኖልው መስክ ተገቢ ሥፍራ እንዲኖራቸው እና ለሚሰጡት አስተዋጽኦ አቢይ ትኵረት እንዲሰጠው የሚያሳስብ እዚህ በቫቲካን የጤና ጥበቃ እና የጤና ጥበቃ ባለ ሙያዎች ጉዳይ የሚነከባከበው ጳጳሳዊ ምክር ቤት ያነቃቃው ዓለም አቀፋዊ ስብሰባ እ.ኤ.አ. ከህዳር 19 ቀን እስከ ህዳር 21 ቀን 2009 ዓ.ም. እንደሚካሄድ የዚህ ጳጳሳዊ ምክር ቤት መግለጫ ይጠቁማል።
ይህ ነገ ስለ ሚከፈተው ጉባኤ በተመለከተ የዚህ ጳጳሳዊ ምክር ቤት ሊቀ መንበር ብፁዕ አቡነ ዝይግሙንት ዞሞውስኪ እና መናገር እና መስማት ለተሳናቸው ሓዋርያዊ አገልግሎት የሚሰጠው የንኡሳን ልኡካን ማህበር ኣ ...»

|
የቤተ ክርስትያን ሓዋርያዊ ግብረ ተልእኮ አገልግሎት




የአህዛብ ስብከተ ወንጌል የሚንከባከበው ቅዱስ ማኅበር ያነቃቃው፣ ወንጌል በትክክል ለማስፋፋት እና የእግዚአብሄር ፍቅር በማኅብረሰብ ልብ እንዲሰርጽ ለማድረግ እና ይህ የአስፍሆተ ወንጌል ተቀዳሚ ዓላማ ግቡን እንዲመታ ምን ዓይነት መንገድ መከተል ይኖርበታል ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመጠት ያነሳሳው ስለ ጉዳይ የሚወያይ ይፋዊ መደበኛው ስብሰባ ከትላትና በስትያ ጀምሮ እዚህ ሮማ በሚገኘው በጳጳሳዊ ኡርባኒያኑም መንበረ ጥበብ በመካሄድ ላይ ሲሆን፣ የስብሰባው ዋናው ርእስ ቅዱስ ጳውሎስ እና ወቅታዊው አስፍሆተ ወንጌል የሚል መሆኑ ተገልጠዋል፣
ይህ ቅዱስ ማኅበር በአፍሪቃ በእስያ በኦቸያኒያ በካናዳ በተባበሩት የአሜሪካ መንግሥታት በ ...»

|
የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ትኩረት የሰጠ ጉባኤ እና የርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት በነዲክቶስ ንግግር፡




የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ትኩረት የሰጠ ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ እዚህ ሮማ ውስጥ ተጀምረዋል።
የፋኦ የምግብ እና ተቋም ዋና ጸሐፊ አብዶ ዲዮፍ ከሚራቡ ህዝቦች ጋር ለመተባበር በጉባኤው ዋዜማ ለትናንትና ሰንበት በዓለም አቀፍ ደረጃ የአንድ ቀን የምግብ ላለመውሰድ አድማ እንዲካሄድ አሳስበው ነበር ።
የምግብ ዋጋ እየናረ በመሄዱ የደቡባዊ ምስራቅ ኤስያ እና በትህተ ሰሀራ የሚገኙ ህዝቦች ለኀለኛ ርሀብ መጋለጣቸው የተባበሩት መንግስታት የእርሻና መግብ ተቋም አስታውቀዋል ።
በግጭቶች እና ባለመረጋጋት የሚሰቃዩ ሀገራት በምግብ እጦት በአስከፊ ሁኔታ እንደሚገኙ ያመለክተው የምግብ ተቋሙ የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ የዓለም መንግስታት ሁነኛ ርምጃ እንዲወስ ...»

|
የዓለም መጨረሻ እና የእግዚአብሔር መንግሥት




ቅ.አ.ር.ሊ.ጳ. በነዲክቶስ 16ኛ ትላንት እሁድ እኩለ ቀን ከቅዱስ ጴጥሮስ ባዚሊካ አደባባይ ላይ ከተሰበሰቡት በብዙ ሺሕ የሚገመቱ ምእመናን ጋር የመልአከ እግዚአብሔር ጸሎት ከማሳረጋቸው በፊት ባስተላለፉት መልእክት የእግዚአብሔር ቃል ዘለዓለማዊነትን እንደሚሰጥ ዓለምንም እንደሚያድስ ገልጸው፣ ዕለቱ የመኪና አደጋ ሰለባዎች የሚዘከሩበት ዓለም አቀፍ ዕለት በመኖሩ ሰዎች መኪና በሚነዱበት ጊዜ ለሕይወታቸው እና ለሌሎች ሕይወት የመጠንቀቅን ሓላፊነት እንዲወጡ አደራ ብለዋል።
...»

|
|


































|